Telegram Group & Telegram Channel
▫️ተወዳቹ የዙል ሒጃህ አስር ቀናት

(ያለፈውን የረመዷን ወር ሳትጠቀምበት አልፎብሃል? በወንጀል ጨቅይተሃል?)

ስለ ተከበሩት ውድ የወርሃ ዙል ሒጃህ የመጀመሪያ አስርት ቀናት ትንሽ እንተዋወስ።
"وليال عشر" ماذا بعد هذا القسم يا صديقي؟
እነዚህን ወርቃማ ቀናቶች «በአስሩ ሌሊቶች» በማለት ታላቁ ጌታችን አላህ ምሎባቸዋል። ወንድሜ ሆይ! ከዚህ መሃላ በላይ ስለነዚህ ቀናት ታላቅነት ምን ማሳያ ይምጣ⁉️
إنها فرصة تصحيح المسار مع الرب الكريم مقبلة
فلا تكن لها من المدبرين.
እነዚህ ቀናቶች ለወንጀል መታበሻ ጥሩ አጋጣሚዎች ናቸውና ሳታባክን በአግባቡ ተጠቀምባቸው።

العشر فرصة لعلاج الأمراض القلبية فرصة للتقرب
والتحبب لله الواحد الأحد.
እነዚህ ቀናቶች ለቀልብ በሽታ ሕክምና፣ ወደ አንዱ አምላካችን አላህ ለመቃረብ እንዲሁም እርሱ ዘንድ ለመወደድ መልካም አጋጣሚዎች ናቸው።

في العشر من ذي الحجة ابكِ على خطيئتك
ووجه قلبك لخالقك وتمنى على الله العفو والعافية.
በነዚህ አስርት የዙል ሒጃህ ቀናት በወንጀልህ አልቅስ፣ ፊትህን ወደ ፈጣሪህ አቅጣጭ፣ አላህ ይቅር እንዲልህና ነፃ እንዲያወጣህ ተማጸን።

تجتمع في هذه الأيَام أهمّ العبادات؛
حيث تجتمع فيها الصَلاة، والصِيام، والصَدقة، والحج.
በነዚህ አስርት ቀናቶች ውስጥ አሳሳቢ የሆኑት ቁልፍ የዒባዳህ አይነቶች ይሰባሰባሉ። ሶላት፣ ጾም፣ ሰደቃና ሐጅ!

في العشر طهر قلبك من كل دخيلة
ونقيصة طهر قلبك من أسباب الذنوب
هي فرصتك أنت فلا توليها الأدبار
በነዚህ ቀናቶች ወደ ቀልብህ የገባውን ወንጀል አስወጣ፣ ታዘህ ላላሟላኸው ይቅርታ ጠይቅ፣ ወደ ወንጀል ከሚያዳርሱ መንገዶች ራቅ፣ ይህን አጋጣሚ ተጠቀምበት እንጅ ፊትህን እንዳታዞር።
أرهقتك الذنوب ،ضيعت رمضان ،
ها هي ( عشر ذي الحجة )
منحة ربانية ..
ወንጀልህ በዝቶ ተብትቦሃል፣ ረመዷንን በአግባቡ አልተጠቀምክበትም፣…
لتبدأ صفحة جديده مع الله

فرغ نفسك في هذه الأيام،
وخفّف من الاشتغال بالدنيا،
واجتهد؛
فإنها والله أيام معدودة،
ما أسرع أن تنقضي، وتُطوى صحائفها.

يبدأ صيام العشر الأوائل من ذي الحجة يوم الأحد ١١ يوليو ٢٠٢١ ..
وذكر وفقك الله

የእስካሁኑን ህይዎትህን ተወውና ላለፈው ወንጀልህ አላህን መሃርታ ጠይቀህ ለወደፊቱ ከአላህ ጋር ያለህን አዲስ የህይዎት ምዕራፍ ጀምር።
እነዚህ የተገደቡ አስርት ቀናቶች ብቻ ስለሆኑ ከዱንያ ጉዳዮች ቀነስ አድርግና በቁርኣን፣ በሶደቃ፣ በሶላት፣ በዚክር፣ በጾምና በመሳሰሉት መልካም ሥራዎች ላይ ተጠመድ።

አላህ እኔንም እናንተንም ለሚወደው ተግባር ይግጠመን።

--------------------------------------
🔗 @Hubi_Resulilah
--------------------------------------
💬 @Latekzebun_bot
--------------------------------------



tg-me.com/Hubi_Resulilah/2533
Create:
Last Update:

▫️ተወዳቹ የዙል ሒጃህ አስር ቀናት

(ያለፈውን የረመዷን ወር ሳትጠቀምበት አልፎብሃል? በወንጀል ጨቅይተሃል?)

ስለ ተከበሩት ውድ የወርሃ ዙል ሒጃህ የመጀመሪያ አስርት ቀናት ትንሽ እንተዋወስ።
"وليال عشر" ماذا بعد هذا القسم يا صديقي؟
እነዚህን ወርቃማ ቀናቶች «በአስሩ ሌሊቶች» በማለት ታላቁ ጌታችን አላህ ምሎባቸዋል። ወንድሜ ሆይ! ከዚህ መሃላ በላይ ስለነዚህ ቀናት ታላቅነት ምን ማሳያ ይምጣ⁉️
إنها فرصة تصحيح المسار مع الرب الكريم مقبلة
فلا تكن لها من المدبرين.
እነዚህ ቀናቶች ለወንጀል መታበሻ ጥሩ አጋጣሚዎች ናቸውና ሳታባክን በአግባቡ ተጠቀምባቸው።

العشر فرصة لعلاج الأمراض القلبية فرصة للتقرب
والتحبب لله الواحد الأحد.
እነዚህ ቀናቶች ለቀልብ በሽታ ሕክምና፣ ወደ አንዱ አምላካችን አላህ ለመቃረብ እንዲሁም እርሱ ዘንድ ለመወደድ መልካም አጋጣሚዎች ናቸው።

في العشر من ذي الحجة ابكِ على خطيئتك
ووجه قلبك لخالقك وتمنى على الله العفو والعافية.
በነዚህ አስርት የዙል ሒጃህ ቀናት በወንጀልህ አልቅስ፣ ፊትህን ወደ ፈጣሪህ አቅጣጭ፣ አላህ ይቅር እንዲልህና ነፃ እንዲያወጣህ ተማጸን።

تجتمع في هذه الأيَام أهمّ العبادات؛
حيث تجتمع فيها الصَلاة، والصِيام، والصَدقة، والحج.
በነዚህ አስርት ቀናቶች ውስጥ አሳሳቢ የሆኑት ቁልፍ የዒባዳህ አይነቶች ይሰባሰባሉ። ሶላት፣ ጾም፣ ሰደቃና ሐጅ!

في العشر طهر قلبك من كل دخيلة
ونقيصة طهر قلبك من أسباب الذنوب
هي فرصتك أنت فلا توليها الأدبار
በነዚህ ቀናቶች ወደ ቀልብህ የገባውን ወንጀል አስወጣ፣ ታዘህ ላላሟላኸው ይቅርታ ጠይቅ፣ ወደ ወንጀል ከሚያዳርሱ መንገዶች ራቅ፣ ይህን አጋጣሚ ተጠቀምበት እንጅ ፊትህን እንዳታዞር።
أرهقتك الذنوب ،ضيعت رمضان ،
ها هي ( عشر ذي الحجة )
منحة ربانية ..
ወንጀልህ በዝቶ ተብትቦሃል፣ ረመዷንን በአግባቡ አልተጠቀምክበትም፣…
لتبدأ صفحة جديده مع الله

فرغ نفسك في هذه الأيام،
وخفّف من الاشتغال بالدنيا،
واجتهد؛
فإنها والله أيام معدودة،
ما أسرع أن تنقضي، وتُطوى صحائفها.

يبدأ صيام العشر الأوائل من ذي الحجة يوم الأحد ١١ يوليو ٢٠٢١ ..
وذكر وفقك الله

የእስካሁኑን ህይዎትህን ተወውና ላለፈው ወንጀልህ አላህን መሃርታ ጠይቀህ ለወደፊቱ ከአላህ ጋር ያለህን አዲስ የህይዎት ምዕራፍ ጀምር።
እነዚህ የተገደቡ አስርት ቀናቶች ብቻ ስለሆኑ ከዱንያ ጉዳዮች ቀነስ አድርግና በቁርኣን፣ በሶደቃ፣ በሶላት፣ በዚክር፣ በጾምና በመሳሰሉት መልካም ሥራዎች ላይ ተጠመድ።

አላህ እኔንም እናንተንም ለሚወደው ተግባር ይግጠመን።

--------------------------------------
🔗 @Hubi_Resulilah
--------------------------------------
💬 @Latekzebun_bot
--------------------------------------

BY وبيجوت Tube


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/Hubi_Resulilah/2533

View MORE
Open in Telegram


وبيجوت Tube Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram and Signal Havens for Right-Wing Extremists

Since the violent storming of Capitol Hill and subsequent ban of former U.S. President Donald Trump from Facebook and Twitter, the removal of Parler from Amazon’s servers, and the de-platforming of incendiary right-wing content, messaging services Telegram and Signal have seen a deluge of new users. In January alone, Telegram reported 90 million new accounts. Its founder, Pavel Durov, described this as “the largest digital migration in human history.” Signal reportedly doubled its user base to 40 million people and became the most downloaded app in 70 countries. The two services rely on encryption to protect the privacy of user communication, which has made them popular with protesters seeking to conceal their identities against repressive governments in places like Belarus, Hong Kong, and Iran. But the same encryption technology has also made them a favored communication tool for criminals and terrorist groups, including al Qaeda and the Islamic State.

Mr. Durov launched Telegram in late 2013 with his brother, Nikolai, just months before he was pushed out of VK, the Russian social-media platform he founded. Mr. Durov pitched his new app—funded with the proceeds from the VK sale—less as a business than as a way for people to send messages while avoiding government surveillance and censorship.

وبيجوت Tube from us


Telegram وبيجوت Tube
FROM USA